ለቤይ ኤሪያ ነዋሪ የሆናችሁ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ

 

በውጭ አገር ነዋሪ ለሆኑ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያዊያን ተወላጆችን

በመኖሪያ ቤት የህብረት ስራ ማህበራት ለማደራጀት በወጣው ደንብና

መመሪያ መሰረት ስራውን ለማቀላጠፍና የተማላ ለማድረግ በሳን ሆዜ

ከተማ ኦፊሰ ከፍተን ከFebruary 25, 2007 እስከ March 04, 2007

አገልግሎት ለመስጠት ስራ ጀምረናል፡፡ይህንን እድል እንዳያመልጣችሁ

በትህትና እናሳስባለን፡፡

                 ሰአት 9፡00Am to 4:00Pm     

    Address- 90 Gish St. #6 San Jose, CA 95112

                   Tel. 408 390 3638